የአፋሕድ ፍኖተ-መርህ (መስከረም፣ ፳፻፲፰ ዓ. ም.) | AFPO Manifesto (September 2025)

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ፍኖተመርህ ማጠቃለያ

መግቢያ፡

ይህ ፍኖተ-መርህ (ማኒፌስቶ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) የትጥቅ ትግል ፕሮግራም ነው። የአማራ ሕዝብ ከሃምሳ መታት በላይ በተከታታይ ርዓቶች የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ ኩልነት እጦት፣ የፍትሕ መነፈግ እና የፖለቲካ መገለል ደርሶበታል። የአማራ ሕዝብ ለገር ግንባታ እና ልውና መጠበቅ የከፈለው ዋጋ በሃሰት ትርክት ተተርጉሞ ለጥቃት እንዲጋለጥ ተደርጓል። አፋሕድ ይህን የጥፋት ዘመቻ ለመቀልበስ ዝብን ማዕከል ያደረገ ትግል እያደረገ ይገኛል።አማራ ሕዝብ ለተደረሰበት ግፍ ሌሎች ሕዝቦችን ተጠያቂ አያደርግም፤ ይልቁንም ከሌሎች ኢትዮጵያያን ጋር በትብብር ለእኩልነት እና ሰላም ይታገላል።

አማራ የካበተ ታሪክ ባለቤት ነው። ከዳማት ጀምሮ እስከ 20ኛው ክፍለ ዘመን ገር ግንባታ እና ስልጣኔ ባለቤት ነው። ከሌሎች ኢትዮጵያያን ጋር የግዛት አንድነት ገንብቷል። የላሊበላ አብያተ ክርስትያናት፣ የጎንደር አብያተ መንግ እና ሌሎች ታሪካዊ ቅርሶቹ ምስክሮች ናቸው። የአማራ ሕዝብ በየጊዜው ከውጭ እና ውስጥ የተቃጡ ጥቃቶችተቋቁሞ ሰፊውን ድርሻ በመወጣት ሀገርን ከነ ሙሉ ክብሯ ለትውልድ አስረክቧል፣ ለአፍሪካ ነፃነትና አንድነትም የበኩሉን ሚና ተጫውቷል። ነገር ግን የአማራ ሕዝብ ላለፉት ተከታታይ ርዓቶች በውጭ ጠላቶች በተሸረበበት ሴራ “ወርቅ ላበደረ ጠጠር” እንዲሉ ፀረ-አማራ ትርክት በመፍጠር ሁለገብ ጥቃት ተከፍቶበት ይገኛል በርካታ መስዋዕትነት ከፍሎ አፋኙን የኢሕአዴግ ርዓት ቢገረስስም ብአዴንና ኦሕዴድ ትግሉን ጠልፈው ለሌላ ዙር መከራ ዳርገውት ይገኛሉ በአሁኑ ስዓትም ብይ አሕመድ መሪነት የብልጽግና ርዓት የአማራን ኅልውና ለማጥፋት እየራ የሚገኝ ሲሆን አፋሕድ ይህን ለመቀልበስ እና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የትጥቅ ትግል እያደረገ ይገኛል።

ምዕራፍ አንድ: የትጥቅ ትግል መነሻ እና ግብ

መነሻ: የአማራ ህዝብ ለሀገር ግንባታ የተጫወተው ሚና እንደ ወንጀል ተቆጥሮ ታሪኩ እና ባህሉ በሀሰት ትርክት እንዲጠፋ ተደርጓል። በኢሕአዴግ ዘመን የዘር ማጥፋት ወንጀል  በበደኖ፣ ወለጋ፣ መተከል እና ሌሎች አካባቢዎች የተፈጸመ ሲሆን አማራን የማጥፋት እቅድ በብልጽግና ዘመንም ተባብሶ ቀጥሏል። ከጥቂት ወራት በፊት ጦር አዝምተው ተነግሮ የማያልቅ ግፍ የፈጸሙበት ኃይሎች ከነሙሉ አቅማቸው አያሉና ለሌላ ዙር ጥቃት የተዘጋጁ በነበሩበት (እና አሁም ባሉበት) ሁኔታ፤ አገዛዙ የአማራ ሕዝብ ወረራውን የመከትለትን ልዩ ኃይል በተለየ ሁኔታ እንዲፈርስና ትጥቁን እንዲፈታ ካደረገ በኋላም የፋኖንና የአርሶ አደሩን መሣሪያም ለመሰብሰብ ወደ ተግባር የገባው ያለማንም ከልካይ አማራ የሚባልን ሕዝብ ከምድረ-ገጽ ለማጥፋት መሆኑ ግልፅ ነበር። ርዓታዊ በሆነ መልኩ ልውና አደጋ ውስጥ መውደቁ፣ ፖለቲካ ክህደት መፈፀሙህዝቡ በተደጋጋሚ ለሚያነሳቸው  የማንነት እና የፖለቲካ እንዲሁም የመልማት ጥያቄዎች መልስ አለመስጠት፣ ከክልሉ ውጭ ያለው አማራ በማንነቱ የሚደርስበት ግፍና በደል እንዲሁም የኅልውና ዘብ የሆነውን ልዩ ኃይልና ፋኖ እንዲበተን በማድረግ በመላ ሕዝቡ ላይ መንግት መር ጭፍጨፋ እንዲካሄድበት መደረጉ የትግሉ መነሻ መሰረታዊ ምክንያቶች ናቸው።

ግብ: የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የዘር ማጥፋት መቀልበስ፣ ልውናን ማረጋገጥ፣ የማንነት እና የግዛት ጥያቄዎችን መመለስ፣ እርቅ እና የሽግግር ፍትጸረ-አማራና ሀገር አፍራሽ የሆነውን ሕገ-መንግእና ትርክት መቀየር፣ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ፍት እኩልነት ማረጋገጥ፣ ለዲሞክራሲ እና ሰብዓዊ መብቶች መጠበቅ ከሌሎች ዝቦች ጋር በትብብር ራት የትግሉ ግቦች ናቸው

ምዕራፍ ሁለት: ቁልፍ መርሆዎች

አፋሕድ ግቡን ለማሳካት ቁልፍ መርሆችን ይከተላል። ከነዚህ መርሆች ዋናዎቹ እኩልነት እና ነጻነትየሃይማኖት እና መንግ መለያየትበትብብር ራትየጋራ ጥቅም፣ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና የዓለም አቀፍ ደንቦችን ማክበር ናቸው።

ምዕራፍ ሦስ: ፕሮግራሞች

ፖለቲካ ፕሮግራም:- ዲሞክራሲያዊ ርዓት ግንባታ፣ ተራማጅ የሆነ ርዕዮተ-ለም መከተል፣  የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ፣በውይይት የሚወሰን የመንግ አወቃቀርበጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተ የውጭ ግንኙነትዝብ ጥቅምን ማስቀደም፣ የሽግግር ጊዜ አስተዳደር ዋና ዋናዎቹ የፖለቲካ ፕሮግራሞ ያጠነጠነባቸው ጉዳዮች ናቸው።

ኢኮኖሚ ፕሮግራም:- በጦርነት ለተጎዳው የአማራ ዝብ ተመጣጣኝ የማካካሻ ፕሮግራም፣ ሀገር አቀፍ ጉዳዮችንም በተመለከተ፤ የሰው ሀብት ልማት፣ የመሬት ባለቤትነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት ማሳለጫ ፕሮግራሞችን መዘርጋት፣ ኢንዱስትሪና መሰረተ ልማትን ማስፋፋት፣ ግብርናውን ማዘመን እና ነጻ ገበያ ተግባራዊ ማድረግ ዋና ዋናዎቹ በኢኮኖሚ ፕሮግራሙ የተካተቱ ናቸው።

በራዊ ፕሮግራም:- ትምህርትን ለሁሉም ማዳረስ እና በአፍ መፍቻ ቋንቋ ማስተማር፣  መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ የጤና ፕሮግራም መዘርጋት፣ ለዘርፈ ብዙ ዕድገት ጠቀሜታ ያላቸውን የዝብ እሴቶችን መጠበቅና ለትውልድ ማስተላለፍ ትኩረት የሚደረግባቸው ማበራዊ ፕሮግራሞች ናቸው።